Poem by:
Tsegaye Gebremedhin
Share:
Reading time: 1 min
Helen Scanlon
Subject: Women’s History Online Publication Date: Jul 2019
DOI: 10.1093/acrefore/9780190277734.013.561
Women’s experiences of conflict have been the subject of increased international attention since the end of the Cold War and this has been accompanied by a concomitant growth in attention to the role of women in peace and security initiatives in Africa. Along side the rise of humanitarian interventions, new trends have emerged in the realms of conflict resolution, accountability, and post-conflict transformation. As a result, post-conflict experiences in Africa in the 21st century have revealed numerous opportunities for the advancement of gender justice. Experiences from countries emerging from conflict on the continent provide some important examples of promoting women’s rights through ac countability mechanisms, furthering access to government, producing gender-sensitive reform, challenging discriminatory laws, and advancing economic opportunities. However, while women’s needs and rights have been increasingly recognized through international and national commitments, women continue to face widespread gender-based violence as well as socioeconomic challenges in the aftermath of conflict. Thus, understanding intersectional experiences of conflict and the role of enduring gender power relations are critical to revisiting how transitions might be transformative.
የፕሮፌሰር ብርሀኑ መንግስቱ ውይይት ከሚዛን ቴሌቪዥን ጋር- ጥር 14/2013 ዓ/ም የተካሄደ ነው፤ በዚህ ውይይት ጠቃሚ ሀሳቦችን ያገኙበታል ብለን እናምናለን።
1
ሚያዝያ 30 ፣ 2010 ዓ.ም.
ለክቡር ዶ/ር ዓብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ጠቅላይ ሚንስቴር
ጉዳዩ፡ ክቡርነትዎ ያቀረቡትን የሰላምና ዕርቅ ራዕይ እንዲተገብሩ ስለማበረታታት እና ራዕዩን ለመተግበር
የወደፊት ትብብርና ድጋፍ ስለ ማቅረብ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ከቅርብ አመታት ወዲህ በአሳሳቢ የፖለቲካና ማህበራዊ ቀዉስ ዉሰጥ
በመግባትዋ ሁላችንም ስጋት ገብቶን እንደ ነበር ግልጽ ነዉ። ሆኖም ክቡርነትዎ ሀገር ለማዳንና
ህዝባችንን ካንዣበበበት ሁለንተናዊ አደጋ ለመታደግ ብሎም ሰላም፣ ፍትህ፣ ዴሞክራሲና ብልጽግና
የሰፈነባትን ፤ ሁላችንም እንደ ዜጎች ተከባብረንና ተቻችለን ሰብዓዊ መብታችን ተከብሮ የምንኖርባትን
ኢትዮጵያ ለመገንባት በድፍረትና በግልጽነት እርሶ በጀመሩት እንቅስቃሴ ሀገራችን ከመቼዉም በበለጠ
የተስፋ ጮራ ፈንጥቆባታል ብለን በጽኑ እናምናልን።
በየትኛዉም አመክንዮ ፡ ሀሳብ ንግግርን፣ ንግግርም ተግባርን ስለሚቀድም ክቡርነትዎ እንደ ሀገር
መሪ ያደረጓቸዉን ንግግሮች በትልቅ አክብሮትና አድናቆት የምንቀበል መሆናችንን እየገለጽን፤ እኛ በዚህ
ደብዳቤ ግርጌ ስማችንን የዘረዘርን በዉጭ ሀገር የሚንኖር በሰላም፣ በዕርቅ፣ በመግባባትና በሰብዓዊ
መብቶች ዙሪያ ስንሰራ የቆየን ግለሰቦች የክቡርነትዎን ራዕይ በተቻለን ሁሉ ለማገዝ፤ እንዲሁም በአግባቡ
እንዲተገበሩ ለማበረታታትና ለመደገፍ የምንፈልግ መሆናችንን በታላቅ ደስታ ልናሳዉቆት እንወዳለን።
ከዚህ አንጻር እርስዎ በፓርላማ ባደረጉት ታሪካዊ ንግግር ዉስጥ ካነሷቸዉና እንዲሁም
ከዓላማችንና ከዚህ ደብዳቤ ርዕስ ጋር ተጓደኝነት ያለቸዉ ሀሰቦች ከብዙ በጥቂቱ ለማስታወስ ያህል፦
ስለ ዕርቅ፦ «መጪው ጊዜ በኢትዮጵያችን የፍቅርና የይቅርታ ጊዜ ነው!» «በአገር ውስጥም ሆነ
በስደት ከአገር ውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ከልባችን ይቅር
ተባብለን፣ የትናንትናውን ምእራፍ ዘግተን፣ በብሔራዊ መግባባት ወደ ቀጣይ ብሩህ ሀገራዊ ምእራፍ
እንሻገር ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ።»
ስለ ሰላም፦ «ለሰላም መሰረቱ ፍትህ ነው። ሰላም የግጭት አለመኖር ብቻ አይደለም። ሰላም
በመግባባት ላይ የተመሰረተ ጽኑ አንድነታችን ነው፣ ሰላም- መተማመናችን ነው። ሰላም-በሁላችንም
The Ethiopian Forum for Constructive Engagement, established in 2014, is a non-governmental, non‐profit and non‐partisan Peacemaking organization in the advancement of truth, justice, reconciliation and human rights.