ቀን፡ጥቅምት ፱፣ ፳፻፱ አ. ም.
ለመድረክ ጽ/ቤት
ከመግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ(መገኢመ)
ዋሽንግቶን ዲሲ
አሜሪካ
ጉዳዩ፡ መ ገኢመን ስለማስተዋወቅና በኢትዮጵያ ዉስጥ ባሉ በተለያዩ የፖለቲካ አማራጭ ሀይሎችና በመንግሰት
መካከል ሀገራዊ ውይይት ( National dialogue) ማስጀመርን ይመለከታል፡፡
በቅድሚያ የከበረ ሰላምታን እያቀረብን፣ ከወዲሁ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላምን፣ ፍቅርን፣ መረጋጋትን ብሎም
ብልጽግናናን እንዲሰጥልን የጠበቀ ምኞታችንንና ጽኑ ፍላጎታችንን እንገልጻለን። በመቀጠልም የመገኢመን አላማና
ማንንታችን በጥቂቱ ከዚህ በታች አንገልጻለን።
መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ (መገኢመ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ፍትህ ዴሞክራሲና ልማት እንዲዳብር
ባለድርሻ አካላትን በማቀራረብና በማወያየት በመካከላቸዉ መግባባትና መቻቻል እንዲኖር ለማድረግ በሚል መርህ
ተመርኩዞ እ.አ. አ. 2014 ዓ.ም. የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በአሰራሩም ባህላዊና ዘመናዊ የሽምግልና
Share:
Reading time: 1 min


