መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ (Ethiopian Forum for Constructive
Engagement) ሰሜን አሜሪካ ውስጥ ዋና መስሪያ ቤቱ ዋሺንግተን ዲሲ ሲሆን “በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ፍትህ
ዴሞክራሲና ልማት እንዲዳብር ባለድርሻ አካላትን ማቀራረብና መግባባት እንዲኖር” ለማመቻቸትና “ባህላዊና
ዘመናዊ በሆነ የሽምግልና አሰራር በተለያዩ ባለድርሻ አካላት መካከል መግባባት፣ መወያየትና መቻቻል እንዲኖር
ጥረት” ለማድረግ እ.አ. አ. 2014 የተቋቋመ ድርጅት ነው። በባህላዊና በዘመናዊ የሽምግልና ልምድ መሠረት
የተቋቋመ፣ ከፖለቲካ፣ ከሃይማኖት፣ከቡድን ወገኝተኝነት፣ ከውጭ ተፅዕኖ ፈጣሪ አካላትና ከአድሎ ነፃ ሆነው ለዘላቂ
ሰላምና እድገት ዓላማ የቆሙ የተለያየ ሕብረ ሕዝብ ያቀፈ፥ በተለያዩ የትምህርትና የስራ ልምምድ ያላቸው አካል
ነው።
ይህንን ዓላማውን በሚገባ ለመወጣትና ለማሟላት ድርጅታችን ለየት ያለ አወቃቀርና ሂደት መከተል አስፈላጊ
መሆኑን በመገንዘብ ራሳችንን በሶስት አካላት አዋቅረናል። እነዚህም ሶስቱ አካላት፥
Share:
Reading time: 1 min