EFCE - Ethiopian Forum for Constructive Engagement
  • EFCE – Home
  • About EFCE
    • ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
  • Our Service
  • Contact EFCE
EFCE - Home
About EFCE
    ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
Our Service
Contact EFCE
EFCE - Ethiopian Forum for Constructive Engagement
  • EFCE – Home
  • About EFCE
    • ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
  • Our Service
  • Contact EFCE
Browsing Category
Archive
Blog•EFCE

Letter to the Prime Minster Dr Abiy Ahmed

January 22, 2021 by EFCE, Admin No Comments

1

ሚያዝያ 30 ፣ 2010 ዓ.ም.
ለክቡር ዶ/ር ዓብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ጠቅላይ ሚንስቴር
ጉዳዩ፡ ክቡርነትዎ ያቀረቡትን የሰላምና ዕርቅ ራዕይ እንዲተገብሩ ስለማበረታታት እና ራዕዩን ለመተግበር
የወደፊት ትብብርና ድጋፍ ስለ ማቅረብ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ከቅርብ አመታት ወዲህ በአሳሳቢ የፖለቲካና ማህበራዊ ቀዉስ ዉሰጥ
በመግባትዋ ሁላችንም ስጋት ገብቶን እንደ ነበር ግልጽ ነዉ። ሆኖም ክቡርነትዎ ሀገር ለማዳንና
ህዝባችንን ካንዣበበበት ሁለንተናዊ አደጋ ለመታደግ ብሎም ሰላም፣ ፍትህ፣ ዴሞክራሲና ብልጽግና
የሰፈነባትን ፤ ሁላችንም እንደ ዜጎች ተከባብረንና ተቻችለን ሰብዓዊ መብታችን ተከብሮ የምንኖርባትን
ኢትዮጵያ ለመገንባት በድፍረትና በግልጽነት እርሶ በጀመሩት እንቅስቃሴ ሀገራችን ከመቼዉም በበለጠ
የተስፋ ጮራ ፈንጥቆባታል ብለን በጽኑ እናምናልን።
በየትኛዉም አመክንዮ ፡ ሀሳብ ንግግርን፣ ንግግርም ተግባርን ስለሚቀድም ክቡርነትዎ እንደ ሀገር
መሪ ያደረጓቸዉን ንግግሮች በትልቅ አክብሮትና አድናቆት የምንቀበል መሆናችንን እየገለጽን፤ እኛ በዚህ
ደብዳቤ ግርጌ ስማችንን የዘረዘርን በዉጭ ሀገር የሚንኖር በሰላም፣ በዕርቅ፣ በመግባባትና በሰብዓዊ
መብቶች ዙሪያ ስንሰራ የቆየን ግለሰቦች የክቡርነትዎን ራዕይ በተቻለን ሁሉ ለማገዝ፤ እንዲሁም በአግባቡ
እንዲተገበሩ ለማበረታታትና ለመደገፍ የምንፈልግ መሆናችንን በታላቅ ደስታ ልናሳዉቆት እንወዳለን።
ከዚህ አንጻር እርስዎ በፓርላማ ባደረጉት ታሪካዊ ንግግር ዉስጥ ካነሷቸዉና እንዲሁም
ከዓላማችንና ከዚህ ደብዳቤ ርዕስ ጋር ተጓደኝነት ያለቸዉ ሀሰቦች ከብዙ በጥቂቱ ለማስታወስ ያህል፦
ስለ ዕርቅ፦ «መጪው ጊዜ በኢትዮጵያችን የፍቅርና የይቅርታ ጊዜ ነው!» «በአገር ውስጥም ሆነ
በስደት ከአገር ውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ ከልባችን ይቅር
ተባብለን፣ የትናንትናውን ምእራፍ ዘግተን፣ በብሔራዊ መግባባት ወደ ቀጣይ ብሩህ ሀገራዊ ምእራፍ
እንሻገር ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ።»
ስለ ሰላም፦ «ለሰላም መሰረቱ ፍትህ ነው። ሰላም የግጭት አለመኖር ብቻ አይደለም። ሰላም
በመግባባት ላይ የተመሰረተ ጽኑ አንድነታችን ነው፣ ሰላም- መተማመናችን ነው። ሰላም-በሁላችንም

Continue reading
Share:
Reading time: 1 min
Blog•EFCE

Mediating political space for Alternative parties in the Ethiopian political system

by EFCE, Admin No Comments

A conceptual framework
By Berhanu Mengistu
2014/15

Background
Mediation or Shemeglena , is a common intervention method of peacemaking in the Ethiopian tradition.

Shemeglena, lacks some basic factors such as impartiality, neutrality and a modern version of ethical conduct. The factors lacking can be easily remediated in basic workshops facilitated by a trained mediator.

The Ethiopian political system is complicated both as framed by the constitution and as practiced in the governing process.

A clear understanding of both, is one of the fundamental prerequisites for pursuing a potentially successful mediation work.

Continue reading

Share:
Reading time: 1 min
Blog•EFCE

February 28, 2006 – Memorandum

by EFCE, Admin No Comments

Memorandum

Date: February 28, 2006
To: The Ethiopian Mediation Team: Shemageles
From: Professor Sisay Asefa and Berhanu Mengistu
Re: Proposed Meeting

We are sending this memo to all of you contacted by Professors Sisay Asefa and Berhanu Mengistu, in response to your interest and willingness to serve as a mediating group to help facilitate in the resolution of the current conflict between the Ethiopian government and the opposition political parties. We thank you all for your willingness to serve as one of the concerned Ethiopian professionals committed to peace, development, stability, and democracy. None of the members are associated as members of any Ethiopian political party.

The aim of the group is to serve as “Shemageles” or elders as in the great tradition of Ethiopians and their communities who practiced peacemaking over generations in situations where there is conflict that may have adverse impact on all the parties concerned. We are writing today to propose the first organization meeting of the Mediation Group. We would like to suggest that we meet on Saturday, March 18, 2006, in the Washington DC area. Details of the venue will follow in the near future. Given the urgency of the situation, we would like to know as soon as possible if you will be able to attend the meeting on the proposed date. Members can arrive on Friday or Saturday morning; the first meeting is scheduled from 1– 5:00 PM with appropriate breaks. This meeting may continue into late evening or extend to an early meeting on Sunday morning to finalize last-minute details.

Continue reading
Share:
Reading time: 3 min
Blog•EFCE

ከመግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ(መገኢመ)

by EFCE, Admin No Comments

ቀን፡ጥቅምት ፱፣ ፳፻፱ አ. ም.

ለመድረክ ጽ/ቤት

ከመግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ(መገኢመ)
ዋሽንግቶን ዲሲ
አሜሪካ

ጉዳዩ፡ መ ገኢመን ስለማስተዋወቅና በኢትዮጵያ ዉስጥ ባሉ በተለያዩ የፖለቲካ አማራጭ ሀይሎችና በመንግሰት
መካከል ሀገራዊ ውይይት ( National dialogue) ማስጀመርን ይመለከታል፡፡

በቅድሚያ የከበረ ሰላምታን እያቀረብን፣ ከወዲሁ ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላምን፣ ፍቅርን፣ መረጋጋትን ብሎም
ብልጽግናናን እንዲሰጥልን የጠበቀ ምኞታችንንና ጽኑ ፍላጎታችንን እንገልጻለን። በመቀጠልም የመገኢመን አላማና
ማንንታችን በጥቂቱ ከዚህ በታች አንገልጻለን።

መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያ መድረክ (መገኢመ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ፍትህ ዴሞክራሲና ልማት እንዲዳብር
ባለድርሻ አካላትን በማቀራረብና በማወያየት በመካከላቸዉ መግባባትና መቻቻል እንዲኖር ለማድረግ በሚል መርህ
ተመርኩዞ እ.አ. አ. 2014 ዓ.ም. የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በአሰራሩም ባህላዊና ዘመናዊ የሽምግልና

Continue reading
Share:
Reading time: 1 min
Page 1 of 212»

Recent Posts

  • CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!
  • ዜና መጽሔት ባሕር ዳር: የካቲት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 14/2013
  • A Note of Appreciation of Your Efforts in Peacemaking and some feedback
  • Ethiopian National Dialogue Commission Establishment
  • የኢትዮጵያ ምሁራንና ባለሙያዎች መድረክ / Forum for Ethiopian Scholars & Professionals (FESP)

About EFCE

EFCE

The Ethiopian Forum for Constructive Engagement, established in 2014, is a non-governmental, non‐profit and non‐partisan Peacemaking organization in the advancement of truth, justice, reconciliation and human rights.

Subscribe to our Newsletter

Recent Posts

CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!

CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!

September 8, 2023
ዜና መጽሔት ባሕር ዳር: የካቲት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 14/2013

ዜና መጽሔት ባሕር ዳር: የካቲት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 14/2013

March 5, 2023
A Note of Appreciation of Your Efforts in Peacemaking and some feedback

A Note of Appreciation of Your Efforts in Peacemaking and some feedback

February 14, 2022

Gallery in a widget

EFCE Video

Subscribe to our Newsletter

© 2020 copyright EFCE // All rights reserved
Designed by IMPACT