EFCE - Ethiopian Forum for Constructive Engagement
  • EFCE – Home
  • About EFCE
    • ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
  • Our Service
  • Contact EFCE
EFCE - Home
About EFCE
    ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
Our Service
Contact EFCE
EFCE - Ethiopian Forum for Constructive Engagement
  • EFCE – Home
  • About EFCE
    • ሰለ ድርጅታችን (EFCE)
  • Our Service
  • Contact EFCE
Browsing Category
Archive
EFCE

የዐማራው ሕዝብ ህይወትና ደህንነት ዘውግ ተኮሩን ስርዓት ከመቀየር ጋር አብሮ የሚሄድ ጉዳይ ነው

November 7, 2020 by EFCE, Admin No Comments

አክሎግ ቢራራ (ዶር)

የእርስ በእርስ ጦርነት ዛሬ አልተጀመረም።

የወልቃይት ጠገዴ፤ የጠለምት፤ የዋልድባ፤ የሰቲት ሁመራ፤ የራያና አዜቦ፤ የትግራይ፤ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ደስ ያላችሁ። ሊወገድ የሚችል ጦርነት መካሄዱ አሳፍሮኛል። ሊካድ የማይችለው ሃቅ ግን የዐማራው ሕዝብ በሽብርተኛው ብድህወሓትና በኦነግ ሽኔ ተከታታይ እልቂት ሲካሄድበት ቆይቷል። ህወሓት ባወጣው ማኒፌስቶ (መመሪያ) የፋሽስቱን የጣልያን ግፍ፤ በደልና የበላይነት ተመሳሳይ ነው በማለት “የዐማራው ሕዝብ ለትግራይ ሕዝብ ዋናው ጠላት ነው” ብሎ ፈርዶበታል። ይህንን ትርክት ሌሎች የብሄር ጽንፈኞችና እንደ ኦነግ ሽኔ ያሉ ሽብርተኞች መሳሪያ አድርገው ዐማራውንና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዩን ጨፍጭፈውበታል። ይፋ አይሁን እንጅ ዐማራውን ኢላማ ያደረገ ያልታወጀ ጦርነት ሲካሄድ ከአርባ ዓመታት በላይ ሆኖታል።

ህወሓት የቀሰቀሰውን ጦርነት ጀግናው የመከላከያ ኃይል፤ ከነዋሪው ገበሬ፤ ከፋኖው፤ ከሚሊሺያውና ከሌላው አጋር ኃይል ጋር ሆኖ የሚያካሂደውን የጸረ- አመጸኞች ወይንም ሽብርተኞች፤ በተለይ ጸረ-ሰላም፤ እርጋታና ጸረ-ከሃዲነት እንቅስቃሴ አደንቃለሁ።

ይህ አላስፈላጊ ጦርነት የተጀመረው በህወሓት፤ በኦነግ ሽኔ፤ በጅሃዲስቶችና ከጀርባ ከፍተኛ ድጋፍ በሚሰጡ ኃይሎች፤ በተለይ በግብፅ መሆኑን በተከታታይ ትንተናዎቸ አሳስቤ ነበር። ኢትዮጵያን እኛ ካልገዛናትና ካልመዘበርናት የደም መሬት አድርገናት ትበተን የሚሉት  ህወሓትና አጋሩ የኦሮሞ ነጻ አውጭ ወታደራዊ ኃይል (The Oromo Liberation Army/OLA) ያመጡት ጠንቅ ነው።

ወረተኛ ካልሆንን በስተቀር ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በኋላ ተራው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላምና እርጋታ ያገኘው መቸ ነው? እኔ ወጣት ከአባቴ ጋር በበቁሎው ተሳፍሬ፤ እንዳልወድቅ ወገቡን ይዠ በያካባቢው ለሰርግ፤ ለለቅሶ፤ ለልዩ ልዩ በዓል ስንዞር አንድ ሰው ሌላውን “በሕግ አምላክ” ሲለው ካለበት የማይንቀሳቀስባት አገር ነበረች–እትዮጵያ።   

Continue reading
Share:
Reading time: 1 min
EFCE

ሴቶች ቅራኔዎች በመፍታት ሂደት ላይ ያላቸው ሚና

November 5, 2020 by EFCE, Admin No Comments

“ያለሴቶች ተሳትፎ ዴሞክራሲ የማይቻል ነው። እድገትም ያለዴሞክራሲ የማይታሰብ ነው።”  ማደሊን ኬ አልብራይት

በራዕይ ኢትዮጵያ ፯ኛ  ጉባዔ ላይ አዲስ አበባ የቀርበ

ታህሣሥ 18 ቀን 2011/ December 27, 2018

በወሰንየለሽ ደበላ

መነሻ ሀሳብ  

        ለአንድ አገር ብልፅግና የሀገሪቱ መረጋጋትና ሰላም መሠረታዊ ጥያቄ ነው። ሰላም ማለት ስጋትና ፍርሃት የሌለበት፣ ጦርነት የማይካሄድበት፣ ግጭትና ሁከት የማይፈጠርበት፣ አለመረጋጋት፣ ጭቆና፣ ማስፈራራት፣ ጥቃት፣ ስድብ፣ አድልዎ የሌለበት ማለት ነው። ሰላም ምንም እንኳን የአመፅ አለመኖር ቢሆንም አወንታዊ ሰላም ግን በሰላማዊ ህዝቦች የሚንጸባርቅና ዘላቂ የሆኑትን ዝናባሌዎችን፣ መዋቅሮችንና ተቋሞች የሚገለፁበት ነው።  የሰላም ድባብ መኖር ለእድገትና ለልማት አስፈላጊ መሠረት ነው። በለውጥ ላይ ያለ ሀገር የመጀመሪያ እንቅፋት የሚሆንበት የሰላም መደፍረስ ነው።

        ሰላም ሲደፈርስ ገበሬ አርሶ መብላት፣ ነጋዴ ነግዶ መግባት፣ ልጆች ተጫውተው፣ ወጣቶች ተምረው፣ ከብቶች ተሰማርተው በሰላም መግባት አይችሉም። ማሕበረሰቡ በሰላም ወጥቶ ካልገባ ሀገር በህውከት ውስጥ ካለ መንግሥት ተረጋግቶ ሀገሪቱን ማስተዳደር አይችልም። ሰላም ከሌለ የምጣኔ ሀብት ዕድገት፣ የፖለቲካ መረጋጋትና የማህበራዊ ብልፅግና የማይታሰቡ ናቸው። ሰላም ከሌለ ሕዝብ ለከፋ ድህነትና በሽታ የተጋለጠ  ይሆናሉ። ለምሳሌ እንደ ኤድስ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች በቀላሉ በመራባት ትውልድን እምሽክ ያረጋሉ።

Continue reading
Share:
Reading time: 1 min
EFCE

NATIONAL RECONCILIATION COMMISION FOR ETHIOPIA (Draft)

by EFCE, Admin No Comments

By Lulsegged Abebe, PhD and Berhanu Mengistu, PhD,

Introduction

One of the realities of the human conditions, particularly in its organized forms, is that most changes are preceded by crisis. Since the overthrow of King Hailesilassie’s government, Ethiopia has faced many changes that were preceded by crisis. The change that recently started in Ethiopia, which brought Dr Abiye into a leadership position, was uniquely different, at least until the last three weeks or so sad and depressing developments. The change process began with words of reconciliation, peace and unity among diversity. To this end, among the many reform ideas proposed by the new government was the establishment of reconciliation and peace commission for Ethiopia.

The purpose of this short paper is to briefly trace the history of reconciliation commissions in the global context, reconciliation processes in the Ethiopian context, past and present, summarize the purpose and duration of Truth and Reconciliation Commissions and recommend a hybrid model for Ethiopia that will hopefully improve the organization and efficiency of the Reconciliation Commission of Ethiopia.  

Continue reading
Share:
Reading time: 2 min
EFCE

Mediating Political Space for Opposition Parties in the Ethiopian political System: A Conceptual Framework

November 1, 2020 by EFCE, Admin No Comments

By Berhanu Mengistu (2014)

Mediation or Shemeglena, the Amharic translation, is a common intervention method of peacemaking in the Ethiopian tradition. Judged by its modern equivalent of the mediation process, however, Shemeglena lacks some basic factors such as impartiality, neutrality and a modern version of ethical conduct necessary to be considered equivalent to a modern version of alternative dispute resolution. And yet, since the Shemeglena system has been part of the fabric of the society since time immemorial, the basic factors lacking can be easily remediated in workshops facilitated by a trained mediator to make the system very viable in addressing the complicated and complex political situations in Ethiopia. The Ethiopian political system is complicated both as framed by the constitution (Alemante G. Selassie, emeritus professor of college of William and Mary, 2003) and as practiced in the governing process. Even though detailed discussion of the Ethiopian governance system is not the purpose of this paper, it is imperative to note that a clear understanding of both the complications and complexities of the political-economy of present Ethiopia by the would-be mediators/shemageles is one of the fundamental prerequisites for pursuing a potentially successful mediation work for the creation of a political space by the ruling party of Ethiopia to the opposition parties. 

Continue reading
Share:
Reading time: 19 min
Page 6 of 8« First...«5678»

Recent Posts

  • ይድረስ ካባ ጅፋር
  • How Ethiopians Took Over Washington D.C.! Documentary!
  • CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!
  • ዜና መጽሔት ባሕር ዳር: የካቲት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 14/2013
  • A Note of Appreciation of Your Efforts in Peacemaking and some feedback

About EFCE

EFCE

The Ethiopian Forum for Constructive Engagement, established in 2014, is a non-governmental, non‐profit and non‐partisan Peacemaking organization in the advancement of truth, justice, reconciliation and human rights.

Subscribe to our Newsletter

Recent Posts

ይድረስ ካባ ጅፋር

ይድረስ ካባ ጅፋር

December 12, 2025
How Ethiopians Took Over Washington D.C.! Documentary!

How Ethiopians Took Over Washington D.C.! Documentary!

CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!

CIMPAD Board Meeting – Report on Rwanda Conference Planning!

September 8, 2023

Gallery in a widget

EFCE Video

Subscribe to our Newsletter

© 2020 copyright EFCE // All rights reserved
Designed by IMPACT